top of page


HIGHER LIFE
BIBLE TRAINING
ማሳሰቢያ
-
የሃየር ላይፍ የመጽሃፍ ቅዱስ ስልጠና የተዘጋጀው ከኢትዮጵያ ውጪ ላሉ ቅዱሳን ነው።
-
በኢትዮጵያ ለምትኖሩ ሁሉ በኢትዮጵያ ባለው የክርስቶስ ተልእኮ ቤተክርስቲያን ትምህርቱ ስለሚሰጥ በዚያ መካፈል ይችላሉ።
-
ከኢትዮጵያ ውጭ ላሉ ቅዱሳን የሃየር ላይፍ የመጽሃፍ ቅዱስ ስልጠና የሚሰጠው ኦንላይን በዙም በየሳምንቱ ማክሰኞ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰአት ጀምሮ እስከ አስራአንድ ሰአት ነው።(ባላችሁበት የመኖሪያ ቦታ ሰአቱን ቀድመው ይወቁ።)
-
ይህን ቅጽ ከሞላችሁ በኋላ ቀጣይ መረጃዎች እንደያአስፈላጊነቱ ይላክልዎታል።

bottom of page